1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ግድያ በዩናይትድ ስቴትስ አሪዞና

ሰኞ፣ ጥር 2 2003

በዩናይትድ ስቴትስ አሪዞና ግዛት ውስጥ ቅዳሜ ታህሳስ 30 በተፈፀመ የተኩስ ጥቃት 14 ሰዎች በፅኑ ሲቆስሉ 6 ሰዎች ደግሞ ሞቱ። በፀና ከቆሰሉት መካከል የአሜሪካ ምክር ቤት አባሏ ጋብሪዬል ጊፎርድስ ከፍተኛ ቀዶ ጥገና እየተደረገላቸው መሆኑም ታውቋል። እንደራሴዋ በጥይት የተመቱት ጭንቅላታቸው ላይ ነው።

ግድያ በዩናይትድ ስቴትስ አሪዞና
ጭንቅላታቸውን በጥይት የተመቱት የህዝብ እንደራሴ፣ ገብርኤል ጊፈርድ፣ምስል dapd
ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ክስተቱ ለግዛቷም ሆነ ለሀገሪቷ እጅግ አሳዛኝ መሆኑን ጠቁመዋል። ዝርዝሩን አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን እንደሚከተለው አጠናቅሮ ልኮልናል።
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW