ግጭትና ዉጊያ ያልራቃት የመን
ረቡዕ፣ ጥቅምት 5 2007ማስታወቂያ
እንደዘገባዎቹ በወታደራዊ እንቅስቃሴያቸዉ በሀገሪቱ ማዕከላዊ መንግሥት ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደራቸዉ የሚታየዉ ሁለቱም ታጣቂ ኃይሎች ወደዉጊያ የገቡት የሚቆጣጠሩትን አካባቢ ለማስፋት ባደረጉት ሙከራ ነዉ። በተኩስ ልዉዉጡም ከአማፅያኑ አምስት፤ ከአልቃይዳ ታጣቂዎች ወገን ስድስት መገደላቸዉን ያመለከተዉ ዘገባ ቀሪዎቹ ሲቪሎች መሆናቸዉንም ገልጿል። አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሰኞ ዕለት የተሰየመላት የመን ከሁለት ዓመት ከዘለቀዉ አለመረጋጋት ትላቀቅ ይሆን? ሰንዓ የሚገኘዉን ግሩም ተክለኃይማኖትን በስልክ ስለወቅታዊዉ የየመን ሁኔታ አነጋግሬዋለሁ፤
ግሩም ተክለሃይማኖት
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ