ጥምቀት በመቀሌ
ማክሰኞ፣ ጥር 11 2013ማስታወቂያ
የጥምቀት በዓል በመቀሌ ከወትሮው በተለየ መልኩ ቀዝቀዝ ብሎ መከበሩን ነው ከስፍራው ለመረዳት የቻልነው። የመቀሌው ዘጋቢያችን ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ እንደገለጸልን ታቦታት ከየቤተ ክርስቲያኑ ሳይወጡ ምዕመኑ በየአጥቢያው ቤተ ክርስቲያን ተገኝቶ በሃይማኖታዊ ሥርዓቱ ተሳትፏል። ሚሊዮን ኃይለሥላሴን አነጋግረነዋል።
ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ
ሸዋዬ ለገሠ