1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
እምነትአፍሪቃ

ጥምቀት በትግራይ ክልል

ረቡዕ፣ ጥር 11 2014

መቐለ ከተማ የተለመደው የጥምቀት በዓል አከባበር ዘንድሮ አልተካሄደም። እንደወትሮው በዋዜማው ይካሄድ የነበረው ታቦታት በምእመን ታጅበው ወደ ባህረ ጥምቀት የሚያደረጉት የጉዞ ስነ ስርዓት ያልነበረ ሲሆን፤ በዓሉ በአብያተ ክርስቲያን ብቻ ተወስኖ ተከብሮ ውሏል። በዋዜማው እና በበዓሉ የተለየ የበዓል ግብይት ይሁን ድባብ አልተስተዋለም።

Äthiopien Tigray-Provinz Mekele
ምስል EDUARDO SOTERAS/AFP

መቐለ የተለመደው የጥምቀት በዓል አከባበር አልተካሄደም

This browser does not support the audio element.

መቐለ ከተማ የተለመደው የጥምቀት በዓል አከባበር ዘንድሮ አልተካሄደም። እንደወትሮው በዋዜማው ይካሄድ የነበረው ታቦታት በምእመን ታጅበው ወደ ባህረ ጥምቀት የሚያደረጉት የጉዞ ስነ ስርዓት ያልነበረ ሲሆን፤ በዓሉ በአብያተ ክርስቲያን ብቻ ተወስኖ ተከብሮ ውሏል። በዋዜማው እና በበዓሉ የተለየ የበዓል ግብይት ይሁን ድባብ አልተስተዋለም። የመቀለ ዘጋቢያችን ሚሊዮን ኃይለሥላሴ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሮ ልኮልናል።  

ሚሊዮን ኃይለሥላሴ 
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሰ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW