ጥቃቶች በዩናይትድ ስቴትስ ከተሞች
ሰኞ፣ መስከረም 9 2009ማስታወቂያ
የተመድን ዓመታዊ ስብሰባ በምታስተናግደዉ ኒዉ ዮርክ ከተማ ቅዳሜ ምሽት የደረሰዉ ፍንዳታ 29 ሰዎችን ለጉዳት መዳረጉን፤ በሚኒሶታዉ የስለት ጥቃትም ዘጠኝ ሰዎች ተጎድተዉ ሃኪም ቤት ገብተዋል። የኒዉ ዮርኩ ፍንዳታ ጥቃት የሽብር ድርጊት መሆኑን የሚናገሩት የከተማዋ ባለስልጣናት ዓለም አቀፍ ትስስር እንዳለዉ ግን አላረጋገጡም። ሆኖም 1ሺህ ተጨማሪ የፖሊስ እና የልዩ ጥበቃ ኃይል ተሠማርቷል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ