1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጥንታዊዉ የጀርመን ገዳም በዓለም ቅርስነት

ሐሙስ፣ ሰኔ 19 2006

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት በ«UNESCO» ዘጠኝ መካነ ቅርሶችን እና አንድ የማይዳሰስ ቅርስን፤ በአጠቃላይ አስር ታሪካዊ ቅርሶችን አስመዝግባለች። ጀርመን ደግሞ ከስፔን እና ከጣልያን ለጥቃ 39 ቅርሶችን በዓለም ቅርስነት በማስመዝገብ ሶስተኛዋ የዓለም ሀገር ናት።

በዚህ ዝግጅታችን በዓለም ቅርስነት የተመዘገበዉን የጀርመናዉያኑን ጥንታዊ ገዳም እየቃኘን፤ ዘንድሮ ዶሃ ቃጣር ላይ በተደረገዉ ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ ለዓለም ቅርስነት መዝገብ ይዛ የቀረበችዉን ጥንታዊ የታሪክ መገለጫዎች እንዳስሳለን

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW