1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ
እምነትኢትዮጵያ

ጾም፦ክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች የሚጋሯቸው እሴቶች

02:32

This browser does not support the video element.

ማክሰኞ፣ መጋቢት 3 2016

ሃይማኖታዊ ጾም ሙስሊሞችን እና ክርስቲያኖችን ብሎም በመላው ዓለም የሚገኙ ሌሎች በርካታ እምነቶችን የሚያሰባስብ መንፈሳዊ ተግባር ነው ። በጾም ወቅት ሰዎች በዋናነት ከፈጣሪ ጋ ጥልቅ ግንኙነት እንዲኖራቸው ይማጸናሉ ። የሌሎችን ስሜት መረዳት እና መጋራት ብሎም ተመስጦ በጾም ወቅት ከሚፈጸሙ ተግባራት ይመደባሉ። ለመሆኑ በሙስሊሞች የረመዳን ቅዱስ ወር እና በክርስቲያኖች የፋሲካ ወይንም ዐቢይ ጾም ወቅት ምን የሚመሳሰሉ ነገሮች አሉ?

ሃይማኖታዊ ጾም ሙስሊሞችን እና ክርስቲያኖችን ብሎም በመላው ዓለም የሚገኙ ሌሎች በርካታ እምነቶችን የሚያሰባስብ መንፈሳዊ ተግባር ነው ። በጾም ወቅት ሰዎች በዋናነት ከፈጣሪ ጋ ጥልቅ ግንኙነት እንዲኖራቸው ይማጸናሉ ። የሌሎችን ስሜት መረዳት እና መጋራት ብሎም ተመስጦ በጾም ወቅት ከሚፈጸሙ ተግባራት ይመደባሉ።  ለመሆኑ በሙስሊሞች የረመዳን ቅዱስ ወር እና በክርስቲያኖች የፋሲካ ወይንም ዐቢይ ጾም ወቅት ምን የሚመሳሰሉ ነገሮች አሉ?
የቪዲዮ ዘገባ፦ ዶይቸ ቬለ (DW) ቦን

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW