በሕግ እንዲጠየቁ እና ርምጃ እንዲወሰድባቸው የሚያስችለውን ዓለም አቀፍ ሕግ ለማፅደቅ ካለፈው ማክሰኞ ወዲህ በለንደን ብሪታንያ የአራት ቀናት ጉባዔ እየተካሄደ ነው።። በዚሁ ጉባዔ ላይ የ117 ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች፣ ዲፕሎማቶች፣ እንዲሁም ከ240 በላይ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች፣ እንዲሁም፣ የጤና ጥበቃ እና የሕግ ባለሙያዎች ተሳታፊዎች ሆነዋል።
ድልነሳው ጌታነህ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ