1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፍርድ ቤት እነአቡበከርን ጥፋተኛ አለ

ሰኞ፣ ሰኔ 29 2007

የፊደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በነአቡበክር አህመድ መዝገብ በፀረ-ሽብር ሕግ የተከሰሱት የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ሰጠ።

Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል Solomon Mengist

ፍርድ ቤት እነአቡበከርን ጥፋተኛ አለ፤ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት የክስ ሂደት፤ የግሪክ የኤኮኖሚ ቀዉስ

This browser does not support the audio element.

ችሎቱ ተከሳሾች የቅጣት ማቅለያ በአስር ቀናት ጊዜ ዉስጥ ለፍርድ ቤቱ እንዲያቀርቡ ትዕዛዝ በማስተላለፍ የመጨረሻ የቅጣት ዉሳኔ ለመስጠት ለሐምሌ 27 ቀን 2007ዓ,ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። የዛሬዉን የፍርድ ቤት ዉሎ፤ የተከታተለዉ አዲስ አበባ የሚገኘዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW