1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአርቲስቶች ጥሪ

ማክሰኞ፣ መጋቢት 12 2009

«ሙዳይ የበጎ አድራጎት ድርጅት»የተባለውን የህጻናት መርጃ ድርጅት ዛሬ የጎበኙት ታዋቂ ድምጻውያን ከሚቀጥለው እሁድ ጀምሮ የፍቅር ሳምንት ተብሎ በተሰየመው ጊዜ ህዝቡ ድርጅቱን በመጎብኘት ለህጻናቱ ፍቅሩን እንዲገልጽ ጠይቀዋል ።

Äthiopien PK NGO MUDAY Kinderhilfsorganisation in Addis Abeba
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

Beri AA (Muday Charty association ) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ለችግረኛ ህጻናት ከምግብ በተጨማሪ ፍቅር መስጠት እንደሚገባ የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች አሳሰቡ ።  «ሙዳይ የበጎ አድራጎት ድርጅት»የተባለውን የህጻናት መርጃ ድርጅት ዛሬ የጎበኙት ታዋቂ ድምጻውያን ከሚቀጥለው እሁድ ጀምሮ የፍቅር ሳምንት ተብሎ በተሰየመው ጊዜ ህዝቡ ድርጅቱን በመጎብኘት ለህጻናቱ ፍቅሩን እንዲገልጽ ጠይቀዋል ። በስፍራው የተገኘው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል ። 
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር 
ኂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW