1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፍንዳታ በሞስኮ ምድር ባቡር

ማክሰኞ፣ መጋቢት 21 2002

ትናንት ጠዋት ከምድር በታች በሚገኙ የባቡር ጣቢያዎች በደረሱ ሁለት የአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ፍንዳታዎች 39 ሰዎች በተገደሉባት በሩስያ ዛሬ የሀዘን ቀን ታውጇል ።

ምስል AP
በርካቶችም የቆሰሉበትን ይህን አደጋ ያደረሱት ሁለት ሴት አጥፍቶ ጠፊዎች መሆናቸውን የሞስኮ ከንቲባ ዩሪ ሉትሽኮቭ ገልጸዋል። እስካሁን ለአደጋው ሀለፊነቱን የወሰደ ወገን ባይኖርም የሩስያ የደህንነት መስሪያ ቤት ግን ለሁለቱ አደጋዎች ተጠያቂዎቹ ቼችንያን የሚያጠቃልለው የካውካሱስ ግዛት አማፅያን ናቸው ተብሎ እንደሚታመን ተገልጾአል። ዝርዝሩን ገበያዉ ንጉሴ ከብራስልስ ልኮልናል ገበያዉ ንጉሴ፣ አዜብ ታደሰ ሂሩት መለሰ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW