1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፍንዳታ በጅጅጋ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 21 1999

የግንቦት ሀያ በዓል ትናንት በሶማሌ ክልል በጅጅጋ ከተማ በተከበረበት ጊዜ በተጣለ የፍንዳታ ጥቃት ቢያንስ አስራ አንድ ሰዎች ሲገደሉ ፡ ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ ከሰባ የሚበልጡ ቆስለዋል። ከጅጅጋ አንድ መቶ ስድሳ ኪሎሜትር ርቃ በምትገኘዋ በደጋሀቡር ከተማም ተመሳሳይ ጥቃት ተጥሎዋል። በዚሁ ጥቃት ስለደረሰ ጉዳት እስካሁን ምንም አልታወቀም። ጃዕፈር አሊ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW