1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፓሪስና የስደተኞች እጣ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 30 2008

ፈረንሳይ በመዲናዋ ፓሪስ በአንድ ፓርክ ውስጥ በድንኳኖች የተጠለሉ በርካታ ስደተኞችን በትናንቱ ዕለት ማንሳቷን የከተማይቱ አስተዳደር ባለስልጣናት አስታውቀዋል።

Frankreich Räumung eines Flüchtlingslagers in Paris
ምስል picture alliance/abaca

[No title]

This browser does not support the audio element.

የከተማይቱ አስተዳደር ይህንን እርምጃ የወሰደው ባለፈው ሳምንት በከተማይቱ ኃይለኛ ዝናብ ከጣለ በኋላ ስደተኞቹ የሚገኙበት ሁኔታ በተለይ እየከፋ በመሄዱ ምክንያት መሆኑን ገልጾዋል። ስለዚሁ የፓሪስ አስተዳደር እርምጃ እና ስለስደተኞቹ እጣ ፈንታ በተመለከተ ፓሪስ ከምትገኘዉ ወኪላችን ጋር ቃለ ምልልስ አድርገናል።

ሀይማኖት ጥሩነህ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW