ፕሪዘደንታዊ ምርጫ በሶማሌ ላንድ25 ሰኔ 2002ዓርብ፣ ሰኔ 25 2002ሶማሌ ላንድ ባለፈዉ ቅዳሜ ፕሪዘደንታዊ ምርጫ አካሂዳለች። እራሳዋን ነጻ መንግስት ብላ ከሰየመች ካለፉት 19 አመታት ጀምሮ ምርጫን ስታካሂድም ይህ ለአራተኛ ግዜ መሆኑ ታዉቋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/Richard Loughማስታወቂያባለፈዉ ሳምንት ሶማሌላንድ በተደረገዉ ምርጫም ተቃዋሚዉ ፓርቲ ማሸነፉ ተዘግቦአል። የምርጫዉ ዉጤት ለአፍሪቃዉ ቀንድ የሚሰጠዉ ገጽታ ተንታኞችን እያየጋገረ ነዉ። የጀርመን አለም አቀፍ የሰላም እና የጸጥታ ተቋም ተመራማሪ እንደሚሉት የምርጫዉ በጎ ገጽታ በአሸናፊዉ ፓርቲ ቀጣይ እርምጃዎች ላይ የሚወሰን ነዉ። መሳይ መኮንን ዘገባ አጠናቅሮአል። መሳይ መኮንን፣ ሂሩት መለሰ