1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ ሥልጣን ሊለቁ ነው?

ማክሰኞ፣ ኅዳር 18 2005

በኤርትራ የፕሬዚዳንትነትነቱን ሥልጣን ከያዙ ሁለት ዐሠርተ ዓመት ሆኗቸዋል፣ ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ። ሰሞኑን ፕሬዚደንት ኢሳይያስ ከስልጣናቸው ለመውረድ ወስነዋል የሚል ያልተረጋገጠ ዜና ከአንድ ድረ- ገጽ ተሰምቷል። እውን ፣ ፕሬዚደንት

ምስል picture-alliance/dpa

ኢሳይያስ ከሥልጣን እንዲወርዱ የሚያደርግ ነገር አለ? የእርሳቸው ከሥልጣን መውረድስ ምን እንድምታ ይኖረዋል? ገመቹ በቀለ ያጠናቀረውን እንዲህ ያሰማናል።

ገመቹ በቀለ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW