ፕሬዚዳንት ዙማ ስልጣን እንዲለቁ የተጠራ ከፍተኛ ተቃዉሞ
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 5 2009ማስታወቂያ
በ 10 ሺዎች በሚቆጠሩ ደጋፊዎች የታጀበዉ የተቃዉሞ ሰልፍ የተካሄደዉ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ ፤ ትናንት 75ኛ የልደት በዓላቸዉን በሚያከብሩበት እለት ነዉ። የአፍሪቃ ብሔራዊ ኮንግረስ «ANC» ደጋፊዎች ለፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ 75 ኛ የልደት በዓል ሽር ጉዳድ ሲሉ ተቃዋሚዎች የሲቢክ ማኅበራትና ደጋፊዎቻቸዉ መነሻዉን የመንግሥቱ መቀመጫ ከሆነዉ ፕሪቶርያ ቸርች ስኩየር አደባባይ በመሰባሰብ ተቃዉሞአቸዉን አሰምተዋል።
መላኩ አየለ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ