1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፖለቲካዊ ነውጥ በበርሊን

ዓርብ፣ ኅዳር 18 2002

ከሶሶት ወር በፊት በአፍጋኒስታን ስላተካሄደው የዓየር ድብደባ ትናንት በድብቅ ከቀረበው ዘገባ በኃላ የጀርመን መንግስት ጉዳዩ በቀጥታ በሚመለከታቸው ባለስልጣናት ላይ ዕርምጃዎችን ወስዷል

ከስልጣን የወረዱት ዮንግ እና ጀነራል ሽናይደርሀንምስል AP

ከፍተኛ ማዕረግ ያላቸው የጀርመን ወታደራዊ ባለስልጣንና የዚያን ጊዜው የጀርመን መከለከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴታ ከስልጣን ተነስተዋል ። የየኔው መከለከያ ሚኒስትር ፍራንስ ዮሴፍ ዩንግም ዛሬ ከስራቸው ተሰናብተዋል ። አዲሱ የጀርመን መከላከያ ሚኒስትር Karl Theodor zu Guttenburg መረጃው ከህዝቡም ሆነ ከአቃቤ ህግ ተደብቆ መቆየቱን አረጋግጠዋል ። አሁን ዋናው ጉዳይ የጀርመን መከለካያ ሚኒስቴር በጥቃቱ ሰላማዊ ሰዎች ስለመገደላቸው መቼ ነበር ማወቅ የቻለው የሚለው ነው ።

ቤርንት ራይገርት ፣ ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW