1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

129ኛው የአድዋ ድል በዓል እንዴት ይታወሳል?

ሰለሞን ሙጬ
ቅዳሜ፣ የካቲት 22 2017

129ኛው የአድዋ ድል በዓል እሑድ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ. ም በአዲስ አበባ ፒያሳ በሚገኘው የድሉ መታሠቢያ ቅጥር ግቢ ውስጥ ይከበራል።

 አዲስ አበባ ፒያሳ የሚገኘው የአድዋ ድል መታሠቢያ ቅጥር ግቢ የአጼ ሚኒሊክ እና እቴጌ ጣይቱ ሀውልት
አዲስ አበባ ፒያሳ የሚገኘው የአድዋ ድል መታሠቢያ ቅጥር ግቢ ምስል፦ Seyoum Getu/DW

129ኛው የአድዋ ድል በዓል እንዴት ይታወሳል?

This browser does not support the audio element.

129ኛው የአድዋ ድል በዓል ነገ እሑድ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ. ም በአዲስ አበባ ፒያሳ በሚገኘው የድሉ መታሰቢያ ቅጥር ግቢ ውስጥ ይከበራል።

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በበዓሉ አከባበር ላይ በሚታዩ አለመግባባቶች ምክንያት የበዓሉ ማክበሪያ ስፍራ የተለያየ ቦታ ሲሆን ተስተውሏል፣ ግጭቶችና ልዩነቶችም ተስተውለዋል። ካለፈው ዓመት ወዲህ በዓሉን በዋናነት መከላከያ ሚኒስቴር ማስተባበርም ጀምሯል። 

 

በዚህ ዓመት በዓሉ በአድዋ መታሰቢያ ሙዚየም የሚከበር በመሆኑ ሕዝብ አደባባይ ወጥቶ የሚያከብርበት እድል ያለ አይመስልም።

 

ይህንን ታላቅ የነጻነት እና የአንድነት በዓል ለማክበር እውን ይህ ትውልድ የድሉን መንፈስ መሸከም ይችላልን? ድሉንስ የእኔ ነው ብሎ ሊያከፍብር የሚያስችለውን አንድነት፣ ሕብረት እና መተሳሰብ አዳብሯልን? ይህንን በተመለከተ ጥቂት አስተያየቶችን አሰባስበናል።

129ኛው የአድዋ ድል በዓል እንዴት ይታወሳል?

03:44

This browser does not support the video element.

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW