1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ
ታሪክአፍሪቃ

129ኛው የአድዋ ድል በዓል እንዴት ይታወሳል?

03:44

This browser does not support the video element.

ሰለሞን ሙጬ
ቅዳሜ፣ የካቲት 22 2017

129ኛው የአድዋ ድል በዓል ነገ እሑድ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ. ም በአዲስ አበባ ፒያሳ በሚገኘው የድሉ መታሠቢያ ቅጥር ግቢ ውስጥ ይከበራል።

129ኛው የአድዋ ድል በዓል ነገ እሑድ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ. ም በአዲስ አበባ ፒያሳ በሚገኘው የድሉ መታሠቢያ ቅጥር ግቢ ውስጥ ይከበራል። ይህንን ታላቅ የነጻነት እና የአንድነት በዓል ለማክበር እውን ይህ ትውልድ የድሉን መንፈስ መሸከም ይችላልን? ድሉንስ የእኔ ነው ብሎ ሊያብር የሚያስችለውን አንድነት፣ ሕብረት እና መተሳሰብ አዳብሯልን?

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW