1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

22 ሚሊዮን ዓመት ያስቆጠረ ቅሪተ-አካል ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘቱ፣

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 16 2003

ሰሞኑን፣ ከአዲስ አበባ 157 ኪሎሜትር ርቀት ላይ፣ በሰሜን ሸዋ፣ ሙስ፣ ወይም ቀይት እየተባለ በሚጠራው ሥፍራ ፣ ከ 22 ሚልዮን ዓመታት በላይ ያስቆጠረ የአንስሳትና ዕፅዋት ቅሪተ-አካል መገኘቱ ተነገረ።

ምስል dw-tv

የቅሪተ-አካሉ መገኘት፣ ከ 65 ሚልዮን ዓመታት ጀምሮ የነበረውን የምድራችንን ሥነ-ምኅዳራዊ ለውጦች ለማጥናት የሚደረገውን ጥረት በማገዝ በኩል ወሳኝ ግኝት መሆኑን ቅሩተ-አካሉን ያገኙት የሥነ ምድር ሳይንቲስት፤ ሳይንቲስት ዶ/ር ሙሉጌታ ፍስሐ ገልጸዋል።

ታደሰ እንግዳው

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW