1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

25ኛ ዓመት የነጻነት በዓል

ማክሰኞ፣ ግንቦት 16 2008

ለዓመታት በትጥቅ ትግል ላይ የቆዩት የቀድሞ የኤርትራ አማፅያን አስመራ ከተማን በይፋ ከተቆጣጠሩ ዛሬ 25 ዓመት ሞላ።

Eritrea Architektur in Asmara
ምስል Reuters/T. Mukoya

[No title]

This browser does not support the audio element.

በ1985 በተደረገ በሕዝበ ዉሳኔ ከኢትዮጵያ ተነጥላ ነፃ ሀገር የሆነችዉ ኤርትራ ምንም እንኳን በሰብዓዊ መብቶች ይዞታ ትችት ቢሰነዘርባትም ዕለቱን ዛሬ በደመቀ ሁኔታ ማክበሯን የዜና አዉታሮች አመልክተዋል። የአማፅያኑን ኃይል ለድል እንዳበቁ የሚነገርላቸዉ የ70 ዓመቱ የሀገሪቱ ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ፤ ያኔ ስልጣን ከያዙ ወዲህም በሀገሪቱ ምንም ዓይነት ምርጫ ተደርጎ አያዉቅም። ያኔ አስመራ የነበረዉ ዘጋቢያችን ጎይቶም ቢሆን አሁን ፍራንክፈርት ይገኛል። በስልክ አነጋግረነዋል።

ጎይቶም ቢሆን

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW