1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

28 ኛዉ የአፍሪቃ ኅብረት ሁለተኛ ቀን ጉባዔ  

ማክሰኞ፣ ጥር 23 2009

ትናንት የቻዱን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሳ ፋኪ ማሃመትን አዲሱ የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር እንዲሁም የጊኒዉን ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴን የኅብረቱ አዲስ ሊቀመንበር አድርጎ የመረጠዉ 28 ተኛው የአፍሪቃ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ማውሻዉን ከኅብረቱ ለ 33 ዓመት ርቃ የቆየችዉን ሞሮኮን ወደ አባልነቷ እንድትመለስ ወስኖአል።

Äthiopien Afrikanische Union Gipfel
ምስል picture-alliance/dpa/K. Tlape

MMT Ber. A.A. (AU-Gipfel: Verschlusssache) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.


ኅብረቱ በሀህጉሪቱ ሰላምና ፀጥታ ላይም ተወያይቶአል። ዛሬ ማምሻዉን ስለሚጠናቀቀዉ የአፍሪቃ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ቦታዉ ላይ የሚገኘዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዘገባ ልኮልናል። 


ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ


አዜብ ታደሰ 
ነጋሽ መሃመድ  

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW