1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

3 ኛዉ የአፍሪቃ ህብረት የስደተኞች ጉዳይ ስብሰባ

ዓርብ፣ ግንቦት 27 2002

የስደተኞችን እና የየአገሩ ተፈናቃዮችን ጉዳዩ የሚመለከተዉ ሶስተኛዉ የአፍሪቃ ህብረት የአባል አገራት የሚኒስትሮች ስብሰባ ዛሪ አዲስ አባባ በአፍሪቃ ህብረት ተካሂዶአል።

ምስል፦ AP

ስብሰባዉ በአፍሪቃ ህብረት አባል አገራት የስደተኞች ስብሰባ በሃይል የተፈናቀሉ ዜጎችን ስቃይ እንዲያበቃ በመሪዎች ተረቆ በካንፓላ የተመከረበት ረቂቅ እና የተግባር መመርያ በሁሉም አባል አገራት እንዲፈረም ጥሪዉን አቅርቦአል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ በስብሰባዉ ላይ ተገኝቶ ይህንን አጠናቅሮአል።

ታደሰ እንግዳዉ፣ አዜብ ታደሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW