1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

4 አሜሪካውያን ወታደሮች በአፍጋኒስታን የፈጸሙት ተግባርና የሚጠብቃቸው ቅጣት፣

ዓርብ፣ ጥር 4 2004

በዩናይትድ እስቴትስ ጦር ኃይል፤ የ 3ኛ ባታሊዮን ፤ የ 2ኛ ባህር ኃይል ክፍል አባላት የነበሩ 4 ወታደሮች፤ አፍጋኒስታን ውስጥ ሄልሞንድ በተሰኘው ክፍለ-ሀገር ውስጥ በግዳጅ ላይ

የዩናይትድ እስቴትስ የመከላከያ ሚንስትር፣ሊዮን ፓኔታ፣ምስል Reuters

ተሠማርተው በበበሩበት ወቅት፤ በገደሏቸው የታሊባን ታጣቂዎች ላይ የፈጸሙት ተግባር ትናንት በኢንተርኔት ቪዲዮ መጋለጡ፣ ድንጋጤን፤ ቁጣንና ውግዘትን ነው ያፈራረቀው።ጉዳዩ ይፋ እንደሆነ ፤ የአሜሪካ መንግሥት፣ ህዝቡና መገናኛ ብዙኀን ምን እንዳሉ የዋሽንግተኑን ዘጋቢአችንን አበበ ፈለቀን ወደ እስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ ጠይቄው  ነበር።

አበበ ፈለቀ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW