1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

400 የሒሳብ መመዝገብያ ማሽኖች ተሰወሩ

ሐሙስ፣ ኅዳር 6 2011

ከኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር 400 የሒሳብ መመዝገብያ ማሽኖች ከእይታ መሰወራቸዉ ተመለከተ። የማሽኖቹ ሥራ በመሰወሩ መንግስት ወደ 4 ቢሊዮን ብር ገቢን እንዳሳጣዉ ተመልክቶአል። ገቢዎች ሚኒስቴር 4 ቢሊዮን ብር ማጣቱን ቢያምንም የሒሳብ ባለሞያዎች የጥፋቱ መጠን ሳይጨምር እንደማይቀር ነዉ የሚናገሩት።

Addis Abeba
ምስል Haile


ከኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር 400 የሒሳብ መመዝገብያ ማሽኖች ከእይታ መሰወራቸዉ ተመለከተ። የማሽኖቹ ሥራ በመሰወሩ መንግስት ወደ 4 ቢሊዮን ብር ገቢን እንዳሳጣዉ ተመልክቶአል። ይህ የሆነዉ ሽያጭ ሳይከናወን ደረሰኝ በመሸጥ ብቻ የደረሰ ብክነት መሆኑ ነዉ የተነገረዉ።  የገቢዎች ሚኒስቴር 4 ቢሊዮን ብር ማጣቱን ቢያምንም የሒሳብ ባለሞያዎች የጥፋቱ መጠን ሳይጨምር እንደማይቀር ነዉ የሚናገሩት። ዝርዝር ዘገባዉን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ልኮልናል።  


ዮሃንስ ገብረግዚአብሔር


አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW