1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

HIV ዳግም እንዳያገረሽ ስጋት መኖሩ

ሐሙስ፣ ኅዳር 22 2009

ባለፉት አምስት ዓመታት ስለHIV ይሰጡ የነበሩ ትምህርቶች መቀዛቀዛቸዉ በሀገሪቱ HIV እንደ አዲስ እንዳያገረሽ ስጋት እንዳለባቸዉ የጤና ባለሙያዎች አሳሰቡ።

Welt-Aids-Tag 2016
ምስል picture alliance/dpa/P. Adhikary

Beri. AA (State of HIV awareness in Ethiopia) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 

 የሕገ ወጥ ዉርጃ መበራከት ለHIV ተጋላጭነት የሚዳርጉ የሀሽሽ እና መሰል አደንዛዥ እፆች ተጠቃሚነት መበራከትም የስጋቱ አመላካቾች ናቸዉ ሲሉ ባለሙያዎቹ መጠቆማቸዉን ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ በላከዉ ዘገባ ጠቅሷል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW