1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

I.C.G ና የኢትዮጵያ -ኤርትራ ግጭት

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26 2000

የዓለም ኣቀፍ ማህበረሰብ ግፊት ካላደረገ በቀር ኢትዮጵያና ኤርትራ በቅርቡ <br>ጦርነት ሊጀምሩ እንደሚችሉ ሃብቶም ተክሌ ያነጋገራቸው የዓለም ኣቀፍ የመፍትሄ ሃሳብ የሚያቀርብ ድርጅት I.C.G. ምክትል ፕረዚዳንት ሚስተር ዳን ስተንበርግ ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል።

የኢትዮ ኤርትራ ድንበር
የኢትዮ ኤርትራ ድንበርምስል፦ AP
ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW