1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

I.C.G ና የኢትዮጵያ -ኤርትራ ግጭት

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26 2000

የዓለም ኣቀፍ ማህበረሰብ ግፊት ካላደረገ በቀር ኢትዮጵያና ኤርትራ በቅርቡ <br>ጦርነት ሊጀምሩ እንደሚችሉ ሃብቶም ተክሌ ያነጋገራቸው የዓለም ኣቀፍ የመፍትሄ ሃሳብ የሚያቀርብ ድርጅት I.C.G. ምክትል ፕረዚዳንት ሚስተር ዳን ስተንበርግ ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል።

የኢትዮ ኤርትራ ድንበር
የኢትዮ ኤርትራ ድንበርምስል AP
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW